በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የሶስተኛው ዙር የተቆጣጣሪዎችና የመረጃ ሰብሳቢዎች ለግብርና ቆጠራ ለተመደቡ ባለሙያዎች አጠቃላይ ገለጻ ተሰጠ።
Posted by admin on Monday, 26 August 2024ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ፣ ነሐሴ 19፣ 2016 ዓ/ም (BHU)
ከሱማሌ ክልል ሊበን፤ምስራቅ ቦረና፤ጉጂ እና ምዕራብ ጉጂ ዞኖች ዉስጥ ከሚገኙ ቀበሌዎች፣ የከተማ መስተዳድርና ወረዳዎች ለሶስተኛ ዙር የተቆጣጣሪዎችና የመረጃ ሰብሳቢዎች ለግብርና ቆጠራ ስልጠና ወደ ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ለተመደቡ ባለሞያዎች የዩኒቨርሲቲዉ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ብርሃኑ ለማ እንዲሁም የማዕከሉ አስተባባሪ አቶ ጌቱ ገ/ስላሴና አሰልጣኖች በተገኙበት በዛሬዉ እለት ስልጠናዉን በሚመለከት አጠቃላይ ገለጻ ተደርጎላቸዋል።
በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በተማሪዎች ሲካሄድ የቆየዉ ብሔራዊ የበጎ አድራጎት ሥራ ተጠናቀቀ፡፡
Posted by admin on Monday, 26 August 2024In Bule Hora University, the program of planting trees was conducted
Posted by admin on Friday, 23 August 2024Bule Hora University, August 17, 2016 (BHU)
Following the national announcement of planting trees in the university, more than 5000 different types of trees were planted on the university's campus including the president of the university where the top officials were present, it was planted through the Green Asharas program.