በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የሶስተኛው ዙር የተቆጣጣሪዎችና የመረጃ ሰብሳቢዎች ለግብርና ቆጠራ ለተመደቡ ባለሙያዎች አጠቃላይ ገለጻ ተሰጠ።

ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ፣ ነሐሴ 19፣ 2016 ዓ/ም (BHU)

ከሱማሌ ክልል ሊበን፤ምስራቅ ቦረና፤ጉጂ እና ምዕራብ ጉጂ ዞኖች ዉስጥ ከሚገኙ ቀበሌዎች፣ የከተማ መስተዳድርና ወረዳዎች ለሶስተኛ ዙር የተቆጣጣሪዎችና የመረጃ ሰብሳቢዎች ለግብርና ቆጠራ ስልጠና ወደ ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ለተመደቡ ባለሞያዎች የዩኒቨርሲቲዉ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ብርሃኑ ለማ እንዲሁም የማዕከሉ አስተባባሪ አቶ ጌቱ ገ/ስላሴና አሰልጣኖች በተገኙበት በዛሬዉ እለት ስልጠናዉን በሚመለከት አጠቃላይ ገለጻ ተደርጎላቸዋል።

በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በተማሪዎች ሲካሄድ የቆየዉ ብሔራዊ የበጎ አድራጎት ሥራ ተጠናቀቀ፡፡

ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ፣ ነሐሴ 18፣ 2016 ዓ/ም (BHU)

በሠላም ሚኒስቴርና በትምህርት ሚኒስቴር የበላይ አስተባባሪነት ላለፉት 25 ቀናት በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች አማካኝነት በቡሌ ሆራ ከተማ ሲከናወን የቆየዉ ብሔራዊ የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ሥራ ተጠናቆ በዛሬዉ ዕለት የዩኒቨርሲቲዉ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ብርሃኑ ለማን ጨምሮ የፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ኃላፊ ዶ/ር መታሰቢያ አዱላና ሌሎችም በተገኙበት የመዝጊያ ሥነ-ሥርዓት ተከናዉኗል፡፡

In Bule Hora University, the program of planting trees was conducted

Bule Hora University, August 17, 2016 (BHU)

Following the national announcement of planting trees in the university, more than 5000 different types of trees were planted on the university's campus including the president of the university where the top officials were present, it was planted through the Green Asharas program.

Pages