PhD Dissertation Defense, College of Business and Economics, Department of Economics.

June 17/2025: Bule Hora University

Mr. Defaru Adugna Faye successfully defended his PhD dissertation on June 17, 2025. The defense ceremony began with opening remarks and a welcome speech for guests by Mr. Mandho Ganale, Dean of the College of Business and Economics

Mr. Dafar's dissertation is entitled " Interplay between Capital inflow, Institutional quality and Agricultural productivity: Implications for sub-saharan Africa Economic growth, examined by a distinguished panel.

Bule Hora University and University of Piraeus Formalize Partnership with Signed Memorandum of Understanding (MoU)

Bule Hora University, Jun,4/2017:
Bule Hora University (BHU) and the University of Piraeus (UP) have officially signed a Memorandum of Understanding (MoU), marking a new partnership aimed at enhancing academic and research collaboration.
The University of Piraeus, situated in Greece, is a renowned institution dedicated to excellence in teaching and research, with a strong emphasis on economics, business, and maritime studies.

በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ሕገ- ወጥ የሰዎች ዝውውርና የመንገድ ደህንነትን በሚመለከት ለተለያዩ ባለድርሻ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና ተሰጠ።

ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ፣ ግንቦት 26፣2017 ዓ.ም (ቡሆዩ)
የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠናው በዩኒቨርሲቲው ማህብረሰብ አገልግሎት እንዲሁም በማህብረሰብ ሳይንስና ስነ ሰብ ኮሌጅ የጋራ ትብብር የተዘጋጀ ሲሆን ከምዕራብ ጉጂ ዞን እና ከቡሌ ሆራ ከተማ አስተዳደር ፣የዞንና የከተማ ፍ/ቤት ፕሬዝዳንቶች፣የዞንና የከተማ አቃበ ህግ ባለሙያዎች፣የዞንና የከተማ ትራንስፖርትና መንገድ ደህንነት ጽ/ቤት የሥራ ኃላፊዎችና ባለሙያዎች፣የዞንና የከተማ ትምህርት ጽ/ቤቶች ባለሙያዎች፣ከሴቶችና ህፃናት ጉዳይ ጽ/ቤት እና ከጉጂ ዞን የሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ተሳትፏል።

የትምህርት ሚኒስቴር ከፍተኛ ባለሙያዎች ለቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ካውንስል አባላት የአቅም ግንባታ ሥልጠና ሰጡ።

ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ፣ ግንቦት 24፣2017 ዓ.ም (ቡሆዩ)
በሥልጠናው ላይ የዩኒቨርሲቲው ከፍተኛ አመራሮችና በየደረጃው ያሉ የካውንስል አባላት ተሳታፊ ሆነዋል።
የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶ/ር ብርሃኑ ለማ በሥልጠናው ቦታ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉ ሲሆን ሥልጠናው በመንግስት ደረጃ ከተሰጠን ተልዕኮና ዓላማ አንፃር በምን ደረጃ ላይ እንዳለን ራሳችንን የምንፈትሽበትና የታዩብን ውስንነቶች ካሉም በቀጣይ አሻሽለን በተሟላ ሁኔታ መፈፀም እንዲንችል አቅጣጫ የሚያሳየን ሥልጠና ነው በማለት የገለፁ ሲሆን ይህንኑ በሚመለከት ሥልጠናውን ለመስጠት በዩኒቨርሲቲው የተገኙትን የትምህርት ሚኒስቴር ባለሙያዎችን አመስግኗል።

Pages