በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የምርምር ሥራዎች ዙሪያ የዉስጥ ግምገማ ተካሄደ፡፡

ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ፣ መስከረም፣ 2018 (ቡሆዩ)

በዩኒቨርሲቲዉ የምርምር፤ስርፀትና ሥነ ምግባር ዳይሬክቶሬት አስተባባሪነት ከተለያዩ ኮሌጆች የተወጣጡ ምሁራን የምርምር ሥራዎቻቸዉን አቅርበዉ የዉስጥ ግምገማ ተካሂዶባቸዋል፡፡

በዕለቱ የመክፈቻ ንግግር ያደረጉት የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ምርምር፤ስርፀትና ሥነ ምግባር ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር ዶ/ር አብነት በቀለ ሲሆኑ ለዉስጥ ግምገማ የቀረቡ የምርምር ሥራዎች በ2017 ዓ.ም በጀት ዓመት ዳይሬክቶሬቱ ጭብጥ ተኮር የምርምር ሥራዎችን ለማሰራት ያስቀመጠዉን አቅጣጫ ተከትሎ በተለያዩ ኮሌጆች ምሁራን ፕሮፖዛል ቀርበዉ፤ተገምግመዉና ተቀባይነት አገኝተዉ የተሠሩ የምርምር ሥራዎች ስለመሆናቸዉ በመግለጽ በጋራ የዉስጥ ግምገማ መደረጉ የእርስ በርስ ልምድ ልዉዉጥ እንዲደረግ ታሳቢ በማድረግ እንደ ሆነ ገልፀዋል፡፡

Bule Hora University delegates are currently in Zagreb, Croatia, participating in the EU-funded DigHealth project workshop.

Bule Hora University, October 8, 2025 (BHU)

This pivotal workshop is a continuation of sessions previously held in Greece and is meticulously designed to build advanced capabilities. The core focus areas include:

1. Advanced Telemedicine Monitoring

2. Refining Teleconsultation Skills

3. Practical Hospital Applications

በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የመምህራን ማህበር ጠቅላላ ጉባዔ ተካሄደ፡፡

መስከረም 22/2018 ዓ.ም :ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ

በዩኒቨርሲቲዉ ከቅርብ ጊዜ ወዲህ በአዲስ መልክ የተመረጡት የመምህራን ማህበር ሥራ አስፈፃሚዎች ከተመረጡበት ጊዜ ወዲህ የተከናወኑትን ተግባራትና ሌሎችንም ጉዳዮች ጨምሮ የጉባዔዉ ተሣታፊ መምህራን በተገኙበት አቅርቦ ሰፊ ዉይይት ተካሂዷል፡፡

በማህበሩ ጠቅላላ ጉባዔ ላይ የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ አካዳሚክ፤ምርም፤ቴክኖሎጂ ሽግግርና ማህብረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዝዳንት ዶ/ር ገበየሁ አሻግሬና የፕሬዝዳንት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አካሉ አሰፋ ተገኝቷል፡፡

A delegation from Bule Hora University Has Left for Greece to Attend Strategic Workshop.

Bule Hora University, October 3, 2025 (BHU)

A delegation from Bule Hora University, headed by President Dr. Berhanu Lemma, is attending a strategic workshop in Greece with Ethiopian and European partners.

The primary focus of the meeting is to assess the progress of the joint, EU-funded digital health project. Furthermore, the university is leveraging this visit to establish and cultivate prospective collaboration opportunities in a range of strategic sectors, solidifying its international partnerships.

Pages