በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የ2015 ዓ.ም የዘጠኝ ወራት የሥራ ዕቅድ ክንዉን ግምገማ ተካሄደ፡፡

ሚያዚያ 12/2015 ዓ.ም
በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የ2015 ዓ.ም የዘጠኝ ወራት የሥራ ዕቅድ ክንዉን ግምገማ ተካሄደ፡፡
በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የዕቅድ እና በጀት ዝግጅትና ክትትል ዳይሬክቶሬት አቅራቢነት የ2015 ዓ.ም የሦስተኛ ሩብ ወይም የዘጠኝ ወራት የሥራ የዕቅድ አፈፀፃም የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ፍቃዱ ወ/ማርያም እና የዩኒቨርሲቲዉ ከፍተኛ አመራሮች በተገኙበት ሪፖርት ቀርቦ ግምገማ ተደርጓል፡፡