Bule Hora University and Refocus Africa Investors Network Forge Partnership to Drive Education, Innovation, and Sustainability

May 14, 2025 – Bule Hora University (Ethiopia) and Refocus Africa Investors Network Limited (Tanzania) today announced a strategic collaboration to advance education, innovation, and sustainability across Africa. The partnership was formalized through the signing of a Memorandum of Understanding (MOU) at a ceremony held at the Inter Luxury Hotel in Addis Ababa, Ethiopia.

በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያ ሆስፒታል ለአምስት ቀናት ሲካሄድ የቆየው ነፃ የአይን ሞራ ግርዶሽ የቀዶ ህክምና ዘመቻ ሥራ ከእቅድ በላይ በመፈፀም ተጠናቀቀ።

ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያ ሆስፒታል ሐምሌ 11/2017 ዓ.ም (BHU)

በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ማስተማሪያ ሆስፒታል ከሐምሌ 7-11/2017 ዓ.ም ለተከታታይ አምስት ቀናት ሲካሄድ የቆየው ከክፍያ ነፃ የአይን ሞራ ግርዶሽ የቀዶ ህክምና ዘመቻ ሥራ ለ500 ግለሰቦች አግልግሎቱን ለመስጠት ታቅዶ ለ523 ሰዎች ነፃ የቀዶ ህክምና አገልግሎት በመስጠትና ከዚሁ ጋር ተያይዞ ህክምናውን ለማግኘት ወደ ሆስፒታሉ ለመጡ ነገር ግን በተደረገው ምርምራ የአይን ሞራ ግርዶሽ ጋር ያልተገናኘ ለ1200 ሰዎች ጭምር ነፃ ምርምራና አስፈላጊውን መድሃኒት በመስጠት በስኬት ስለ መጠናቀቁ ተገልፆዋል።

Pages