A delegation from Bule Hora University Has Left for Greece to Attend Strategic Workshop.

Bule Hora University, October 3, 2025 (BHU)

A delegation from Bule Hora University, headed by President Dr. Berhanu Lemma, is attending a strategic workshop in Greece with Ethiopian and European partners.

The primary focus of the meeting is to assess the progress of the joint, EU-funded digital health project. Furthermore, the university is leveraging this visit to establish and cultivate prospective collaboration opportunities in a range of strategic sectors, solidifying its international partnerships.

College of Natural And Computational Science of Bule Hora University Has Organized Training On Hybrid Teaching Modality.

Bule Hora University, October 2, 2025 (BHU)

The training was provided on how to present courses through hybrid modality in the teaching learning processes and equipped our students with basic knowledge both face to face at actual classroom situation and online to our students using e- SHE ‘S website portal.

“ማህበራዊ ትስስራችን ለሕብረ-ብሔራዊ አንድነታችን'' በሚል መሪ ሃሳብ በሰላም ሚኒስቴር አዘጋጅነት የውይይት ተካሄደ።

ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ፣ መስከረም፣ 2018 (ቡሆዩ)

“ማህበራዊ ትስስራችን ለሕብረ-ብሔራዊ አንድነታችን'' በሚል መሪ ሃሳብ ሀገር አቀፍ የቃል-ኪዳን ቤተሰብ ማብሰሪያ የውይይት መድረክ በሰላም ሚኒስቴር አዘጋጅነት በአዳማ ከተማ ተካሂዷል።

መድረኩን በንግግር የከፈቱት የሰላም ሚኒስቴር የሰላም ግንባታና ብሔራዊ መግባባት ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ እና የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የቦርድ ሰብሳቢ ክቡር ከይረዲን ተዘራ (ዶ/ር) የውይይቱ መድረክ ዓላማ ጎንደር ዩኒቨርስቲ የጀመረውን የቃል ኪዳን ቤተሰብ ፕሮጀክት በሌሎች መንግስት ዩኒቨርስቲዎች እና ዩኒቨርስቲዎች የሚገኙባቸው ከተማ አስተዳዳሪዎች በመውሰድና ዕቅድ በማውጣት ወደ ሥራ የገቡትን ለማበረታታት እና በይፋ ሥራው መጀመሩን ለማብሰር መሆኑን ተናግረዋል፡፡

የኦሮሚያ ስቴት ዩኒቨርሲቲ ምሁራን ወደ ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በመምጣት ከገደና ባህል ጥናት ኢንስቲትዩት ምሁራን ጋር የልምድ ልዉዉጥ አካሄዱ።

ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ፣ መስከረም 11፣ 2018 (ቡሆዩ)

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የሀገር በቀል ዕዉቀትን እንድ አንድ የልህቀት ማዕከል በማድረግ የገዳና ባህል ጥናት ኢንስቲትዩት በመክፈትና ዘመናዊ ሥርዓተ ትምህርት በመቅረጽ ተማሪዎችን እስከ ሦስተኛ ዲግሪ ድረስ እያስተማረ ከመሆኑም ባሻገር የገር በቀል ዕዉቀት ለሕዝቦች ሠላምና አንድነት ያለዉን ፋይዳ የጎላ መሆኑን በመገንዘብ በቀጣይም በዘርፉ የተሻለና የተጠናከረ ሥራ ለመሥራት ዉጭ ሀገር ካሉ ዩኒቨርሲቲዎች ጋር ጭምር ትስስር በመፍጠር እየሠራ ይገኛል፡፡

Pages