በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ሁለት ጆርናሎችን ለማቋቋም በቀረበዉ ጽሑፍ ላይ የዉጭ ምሁራን በተገኙበት ግምገማ ተካሄደ፡፡

ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ፣ መስከረም 08፣ 2018 (ቡሆዩ)

በዩኒቨርሲቲዉ ቀደም ሲል ከነበሩት ጆርናሎች በተጨማሪ ሌሎች ሁለት ጆርናሎችን ለማቋቋም የዩኒቨርሲቲዉ ፕሬዝዳንት ዶ/ር ብርሃኑ ለማን ጨምሮ የአካዳሚክ፤ ምርምር፤ቴክኖሎጂ ሽግግርና ማህብረሰብ አገልግሎት ም/ፕሬዝዳንት ዶ/ር ገበየሁ አሻግሬ፤የዩኒቨርሲቲዉ ምሁራንና በዘርፉ ልምድ ያካበቱ የሌሎች ዩኒቨርሲቲ ምሁራን ጭምር በተገኙበት የጆርናሎቹ ረቂቅ ጽሑፍ ቀርቦ ግምገማ ተካሂዶባቸዋል፡፡

Bule Hora University and Refocus Africa Investors Network Forge Partnership to Drive Education, Innovation, and Sustainability

May 14, 2025 – Bule Hora University (Ethiopia) and Refocus Africa Investors Network Limited (Tanzania) today announced a strategic collaboration to advance education, innovation, and sustainability across Africa. The partnership was formalized through the signing of a Memorandum of Understanding (MOU) at a ceremony held at the Inter Luxury Hotel in Addis Ababa, Ethiopia.

Pages