የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በህክምናና በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸዉን ተማሪዎች አስመርቋል።

የካቲት 15/2017 ዓ.ም

ዩኒቨርሲቲዉ ለ13ኛ ዙር በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸዉን የመጀሪያ ዲግሪ 398 እና በሁለተኛ ዲግሪ 236 በድምሩ 634 ተማሪዎች የተለያዩ ክብር እንግዶች በተገኙበት ያስመረቀ ሲሆን ተመራቂዎቹም በዋናነት በህክምና በሌሌች ትምህርት ዘርፎች የሰለጠኑ ስለመሆናቸዉ ተገልጾዋል።

Management of Solid and liquid waste ,Health Effect and Personal Safty በሚል ርዕስ ሥልጠና ተሰጠ።

የካቲት 05/2017 ዓ.ም

የሥልጠናዉ የበላይ አስተባባር እና የኢንጅነሪንግና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ዲን መ/ር ቦሩ በዴያ የተዘጋጀዉ ሥልጠና በጋራ በተቀናጀ መልኩ የአካባቢችንን ንጽህና መጠበቅ እንዲንችል አጋዥ የሆነ ሥልጠና መሆኑን አስረድቷል።

በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ተቋርጦ የነበረዉ የተማሪዎች (One Card System) በድጋሚ ወደ ስራ ገባ።

(የካቲት 06/2017 ዓ/ም) ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ

በዩኒቨርሲቲዉ ለተወሰነ ጊዜ ተቋርጠዉ የነበረዉ የተማሪዎች (One Card System) አገልግሎት በዛሬ ዕለት ሙሉ በሙሉ ወደ ስራ መግባቱ የዩኒቨርሲቲዉ የአይሲቲ ( ICT) ስራ አስፈፃሚ አቶ ወንድምማገኝ ሸበራ አሳዉቀዋል፡፡

Pages