የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በህክምናና በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸዉን ተማሪዎች አስመርቋል። Posted by admin on Tuesday, 25 February 2025 የካቲት 15/2017 ዓ.ም ዩኒቨርሲቲዉ ለ13ኛ ዙር በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ያሰለጠናቸዉን የመጀሪያ ዲግሪ 398 እና በሁለተኛ ዲግሪ 236 በድምሩ 634 ተማሪዎች የተለያዩ ክብር እንግዶች በተገኙበት ያስመረቀ ሲሆን ተመራቂዎቹም በዋናነት በህክምና በሌሌች ትምህርት ዘርፎች የሰለጠኑ ስለመሆናቸዉ ተገልጾዋል።
Bule Hora University Teaching Hospital e-APTS (electronic Auditable Pharmaceutical Transaction) software has been implemented. Posted by admin on Saturday, 15 February 2025 February 05/2017
Management of Solid and liquid waste ,Health Effect and Personal Safty በሚል ርዕስ ሥልጠና ተሰጠ። Posted by admin on Saturday, 15 February 2025 የካቲት 05/2017 ዓ.ም የሥልጠናዉ የበላይ አስተባባር እና የኢንጅነሪንግና ቴክኖሎጂ ኮሌጅ ዲን መ/ር ቦሩ በዴያ የተዘጋጀዉ ሥልጠና በጋራ በተቀናጀ መልኩ የአካባቢችንን ንጽህና መጠበቅ እንዲንችል አጋዥ የሆነ ሥልጠና መሆኑን አስረድቷል።
በቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ተቋርጦ የነበረዉ የተማሪዎች (One Card System) በድጋሚ ወደ ስራ ገባ። Posted by admin on Saturday, 15 February 2025 (የካቲት 06/2017 ዓ/ም) ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በዩኒቨርሲቲዉ ለተወሰነ ጊዜ ተቋርጠዉ የነበረዉ የተማሪዎች (One Card System) አገልግሎት በዛሬ ዕለት ሙሉ በሙሉ ወደ ስራ መግባቱ የዩኒቨርሲቲዉ የአይሲቲ ( ICT) ስራ አስፈፃሚ አቶ ወንድምማገኝ ሸበራ አሳዉቀዋል፡፡