April 29, 2025: TOT Training hosts for English Teachers.

Bule Hora University's English Language Improvement Center (ELIC) is providing a Training of Trainers (TOT) program for English teachers over the next five days.

As the ELIC coordinator, Mr. Mohammed Dekebo stated, the objective of the training is to eliminate communication barriers and improve the trainees' language skills for their professional and academic careers.

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ማኔጅመንት አባላት ከተማሪ ተወካዮች ጋራ የውይይት መድረክ አካሄዱ።

ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ,መጋቢት 13/2017 (BHU)

በፕሮግራሙ ላይ የተገኙት የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ፕረዘዳት ዶ/ር ብርሃኑ ለማ፣ የአካዳሚ ቴክ/ ሽግ/ማ/አ /ም/ፕ ዶ/ር ገበየሁ አሻግሬ ፣ የተማ/አስተዳደር ልማት ም/ፕረዘዳት ዶ/ር ነጌሳ መኮና እንዲሁም የአካዳሚ ጉዳዮች ዳ/ዳ ዶ/ር መኩሪያ ጉዬን ጨምሮ በመድረኩ ላይ በመገኘት የተማሪ ተወካዬችን በአጠቃላይ ስለ መማር ማስተማሩ ዙሪያ አነጋግረዋል።

የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሚጠበቅባቸውን ተልዕኮ በአግባቡ እንዲወጡ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ።

(መጋቢት 05/2017 ዓ.ም)
(መጋቢት 05/2017 ዓ.ም) በከፍተኛ ትምህርት ዘርፍ የተዘጋጀው የሦስተኛ ዲግሪ ትምህርት ብቃት ማረጋገጫ ማስፈጸሚያ ሠነድ ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ ተካሂዷል።

ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እና ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በጋራ ለመሥራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እና ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ፡፡

የመግባቢያ ስምምነቱን የፈረሙት፤ የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈጻሚ አድማሱ ዳምጠው እና የዩኒቨርሲቲው ፕሬዚዳንት ብርሃኑ ለማ (ዶ/ር) ናቸው፡፡

Pages