የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም የመግቢያ ፈተና የሚወስዱትን የ12ኛ ክፍል ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጅቱን አጠናቋል።

መስከረም 24/2014 ዓ.ም
የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የከፍተኛ ትምህርት ተቋም የመግቢያ ፈተና የሚወስዱትን የ12ኛ ክፍል ተማሪዎችን ለመቀበል ዝግጅቱን አጠናቋል።
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ የመግቢያ ፈተና በት/ቤቶች ሲሰጥ የቆየ ሲሆን ዘንድሮ የትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው አዲስ መመሪያ መሰረት የ2014 የ12ኛ ክፍል በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት የሚማሩ ተማሪዎች በዩኒቨርሲቲዎች ውስጥ ፈተና ይወስዳሉ።

Pages